“ወጤን አገኘሁት: ከነማማሰያው”
- eyobabyssinia
- Jul 13
- 1 min read

“ወጤን አገኘሁት: ከነማማሰያው”
በብዙዎች ሲወሳ የቆየ ሀሜት: በገሀድ ወጥቶ መስማታችን አይከፉም የነሱ ብጤ እንግውል: ተንገዋሎ: ፉኖ በወጉ መጽዳቱ ሰለሚበጀን።
ወያኔ ትግሬ “አማራ: አውራ ጠላቴ” ነው ያለ ጎበዝ ነው:: ዋና መርሁ አድርጎ አያሌ ሚሊዎን ከቶ ያልጠረጠረ አማራ: የፈጀ ወያኔ: ላማራ የዘለቄታ ደመኛ ነው::
ፉኖን የተቀላቀለው የዘመነና የተፈራ ማሞ ጎራ: ከወያኔ ቢሻረክ: ለምን እንደነቅ?
ተፈራ: 9 ሚሊዎን አማራ የፈጀ ያሰፈጀው የወያኔ ትግሬ የጦር መኮንን የነበረ ነው።
ያብይ ጋላ መንግስት ፊት ሲነሳው: “ባጣ ቆየኝ” ፉኖ የገባ ነው:: ግብዞቹ እኛ ነን:: ዘመነ ግልገል ወያኔ አልነበር?
የቸገረው እርጉዝ ያገባል: እነዲሉ: እነሱ ፉኖን በመቀላቀለቀላቸ ጮቤ የመታን ሰዎች ነን ተላላና ግብዝ:: የነሱን ምንነት ያላጤንን ነን: ዱብ እዳ የሆነብን!!
ባጭሩ: አማራ: ለ50 አመት የገነገነ ፍጅትና ውድመት ኢላማ የሆነ ህዘብ ነው:: ያንድ ሁለት
ተለካሾች ሸብረክ ማለት ይብስ የህልውናው ትግል:ያጠነክራል:: የአማራ ትግል በየቀኑ እነደ ግንድ እሳት ይግማል::
የፈሰሰ ደሙ: የተደፈረ ማንነቱ: የቆሰለ አካሉና መንፈሱ የሚጠግና የሚሽር: ወያኔም ሆነ የወራሪ ጋላን ጦር ረቶ:
ፍርድ ሲያሰፍን ብቻ ነው::
✍️✍️✍️ ዶ/ር ደብሩ ነጋሽ




Comments