top of page

Eyob Abyssinia
All Posts


Addis Ababa Media Council --- PRESS RELEASE--- August 14, 2026
የአዲስ አበባ ሚዲያ ምክር ቤት Addis Ababa Media Council --- PRESS RELEASE --- August 14, 2026 The Addis Ababa Media Council has officially submitted a formal complaint to Australian authorities, including the Australian Federal Police and the Department of Home Affairs Border Watch and Character Division. This filing addresses genocidal statements made by Mr. Tsegaye Ararssa during an interview on the Oromia Media Network. The Council requested an investigation under laws against forei
eyobabyssinia
8 hours ago1 min read


Addis Ababa Media Council./Press Release. /Straight Drone Strikes on Historical Monasteries and Innocent Clergy/July 27, 2026
Addis Ababa Media Council. / Press Release. / Straight Drone Strikes on Historical Monasteries and Innocent Clergy / July 27, 2026 Nu 27/7/2026/15 / While millions of Ethiopians are fighting just to survive through crippling economic hardship, and endless bloodshed, the ruling regime under Abiy Ahmed has committed a horrific atrocity. Confirmed reports reveal the Prosperity government has unleashed a ruthless aerial attack on our defenseless people. On July 22, 2026, a delib
eyobabyssinia
Jul 282 min read


“ወጤን አገኘሁት: ከነማማሰያው”
“ወጤን አገኘሁት: ከነማማሰያው” በብዙዎች ሲወሳ የቆየ ሀሜት: በገሀድ ወጥቶ መስማታችን አይከፉም የነሱ ብጤ እንግውል: ተንገዋሎ: ፉኖ በወጉ መጽዳቱ ሰለሚበጀን። ወያኔ ትግሬ “አማራ: አውራ ጠላቴ” ነው ያለ ጎበዝ ነው:: ዋና መርሁ አድርጎ አያሌ ሚሊዎን ከቶ ያልጠረጠረ አማራ: የፈጀ ወያኔ: ላማራ የዘለቄታ ደመኛ ነው:: ፉኖን የተቀላቀለው የዘመነና የተፈራ ማሞ ጎራ: ከወያኔ ቢሻረክ: ለምን እንደነቅ? ተፈራ: 9 ሚሊዎን አማራ የፈጀ ያሰፈጀው የወያኔ ትግሬ የጦር መኮንን የነበረ ነው። ያብይ ጋላ መንግስት ፊት ሲነሳው: “ባጣ ቆየኝ” ፉኖ የገባ ነው:: ግብዞቹ እኛ ነን:: ዘመነ ግልገል ወያኔ አልነበር? የቸገረው እርጉዝ ያገባል: እነዲሉ: እነሱ ፉኖን በመቀላቀለቀላቸ ጮቤ የመታን ሰዎች ነን ተላላና ግብዝ:: የነሱን ምንነት ያላጤንን ነን: ዱብ እዳ የ
eyobabyssinia
Jul 131 min read


eyobabyssinia
Jun 210 min read


eyobabyssinia
Jun 190 min read


eyobabyssinia
Jun 170 min read


አታልቅስ !
አፋብን የሚባል የአማራ ህዝብን የህልውና ትግል የሚመራና ለውጤት የሚያበቃ ድርጅት ከመመስረቱ በፊትና ከተመሰረተም በኋላ ፀረ ትግል አቋም ያለው የብአዴንና ህወሓት የእጅ ሥራ ነው ብለን በመረጃም በማስረጃም ስንሞግት ጥግ ይዘህ የቆምከው ሁሉ ዛሬ ለአፍሪካ ህብረት የአደራድሩኝ ደብዳቤ ፃፈ ብለህ ለምን ታለቅሳለህ። ይህ ሰብስብ የዘመነ ካሴን የመሪነት ቅዠት ከማሟላትና አስረስና ቤተሰቡ ከብአዴን የተሰጣቸውን ፋኖን የመቆላለፍ ስልት ከማሳካት በዘለለ ትርጉም እንደማያመጣ ደጋግመን ስንጠቁም ሙድ ይዘህ የነበርክ ዲያሰፓራ ዛሬ እንዴት ከእንቅልፍህ ነቃህ? ብታምንም ባታምንም አፋብን እነ ሻለቃ መከታውን በመሐል ያቀላቀለው የፋኖን እምነት ለማግኘትና ካለ አንዳች ግርግር ወደ ብአዴን ጠቅልሎ ለመግባት እንጂ 13 ሆኖ አንድ ሰብሳቢ መመረጥ ያልቻለ የጠላት ወኪል እን
eyobabyssinia
Feb 173 min read


ከእንግዲህ በአማራ ሞት መንገስ የለም !
ኢትዬጲያ ከምትፈርስ እኔ ልሙት እያለ ለብዙ ሺህ አመታት የታገለ የቆሰለ:አካሉ የጎደለ ቤት ንብረቱ የፈረሰና ውድ ህይወቱን እየሰዋ ዛሬ ላይ ያደረሳት አማራ በዘመናችን ተከብሮ ሊኖር ይቅርና ሰው መሆኑ እንኳን ተክዶ ጠርዝ በረገጡ የኦሮሞና የትግራይ ጎጠኞች ጥላቻ ስቃይ እየተቀበለ ከግማሽ ክፍለ ዘመን በላይ ተሻገረ ።በሃገሬ ላይ የከፈልኩት ዋጋ እንኳን ቢቀር እንደ ዜጋ ሰርቼ ልኑር ቢል “አንተ እስካለህ ድረስ ቁርጥራጭ ሃገር መፍጠር አንችልም “አክሱም :ላል ይበላ:ፋሲል ወዘተ እያልክ የእኛን መንደር አላነሳህም ይልቁንም ጡት ቆርጠህ ነበር የሚል የመግደያ አጀንዳ ፈጥረው በአለም ላይ ያልተፈፀሙ የጭካኔና ተከታታይነት ያላቸው ወንጀሎች ፈፀሙበት ።ትናንት ሁሉንም ያስተማረን አማራ ነው ብለው የሬዲዬና ቴሌቪዥን መድረክ ያሞቁ የነበሩ”የህወሓት ስሪት ብሄር ብሄ
eyobabyssinia
Feb 133 min read


ለማይቀረው ድል ተዘጋጅ !
አብይ አህመድ የተባለ ጥቁር ናዚ የአማራን ህዝብ ለሶስት አመታት ያህል ሲጨፈጭፍ ከርሞ እግረኛ ሰራዊቱን ካስጨረሰ በኋላ በጀግናው የአማራ ፋኖ ሲለበለብ ፈርጥጦ በለቀቃቸው ከተሞች በተለይም በዛሬው እለት በጎንደር ጠቅላይ ግዛት ደብረ ታቦር ከተማ ላይ በድሮንና በጦር ጀት እየደበደበ ከተማዋን በማውደም ላይ ይገኛል ።በዚህ ጭፍጨፋ ሰላማዊ ዜጎችና የህዝብ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ከሰማይ በሚወርደው የአውሮፕላን ቦንብ እየነደዱ ነው ።ይህ ለአማራ ህዝብ ከኦህዴድ ኦነግ :ከህወሓት :ከቱርክ :ከአረብ ኤምሬትስ :ከቻይና ከሩሲያና ከአዘርባጃን የተበረከተ አንድን ህዝብ የማጥፋት የቤት ሥራ አካል ነው ። አብይና ወላጅ አባቱ ህወሃት በስልጣን ላይ እስካሉ ድረስ ይህ ጭፍጨፋ መልኩን እየለዋወጠ ይቀጥላል ።ዛሬ ደብረታቦር ላይ የሆነው ነገ ባህርዳር :ደሴ :ወልዲያ :ኮ
eyobabyssinia
Feb 111 min read


አንዳንድ ጉዳዬች!
የአማራ የህልውና ትግል በይፋ ከተጀመረ እነሆ ወደ ሶስት አመታት ተጠጋ።አማራ እንደ አለው የህዝብ ብዛት (በኢትዮጵያ በቁጥር አንደኛ መሆኑ ይሰመርበት ) በተፈጥሮ የተሰጠው ጀግንነት :አልበገር ባይነትና የአሸናፊነት ሥነ ልቦና አንፃር ግራና ቀኙን ለይቶ በማያውቀው ብርሃኑ ጁላ እየተላከ የሚገባውን የዬኒፎርም ብቻ ወታደር በስድስት ወራት ውስጥ መደምሰስ እንደሚችል ሰለምንረዳ ድላችን ዘግይቷል እያልን እንቋጫለን ።በአንድ በኩል ከላይ የተገለፁት ወሳኝ የማሸነፊያ አቅሞች በሌላ በኩል አማራ በኢኮኖሚ በፓለቲካ በባህል በሃይማኖትና በሥነ ልቦና ጫናዎች ከ ሃምሣ አመታት በላይ ስለቆየ ረጅም ጦርነቶችን መሸከም አይኖርበትም ከሚል የመቆጨት ሰሜት ጋር የሚገናኝ እውነተኛ እሳቤ ነው ።ይሁንና እንደ ማህበረሰብ ከደረሰበት በደል በላይ አማራን በአማራ ለማጋደል በተሰራ
eyobabyssinia
Feb 44 min read


ከጂዎቹ ተክደዋል
ከጂዎቹ ተክደዋል አስኮብላዪ ደላላ እሪታውን አቅልጣል / ለመሆኑ የገዛ ወገኑን ለካደ ክብር የሚሰጥ ሰው አለን??? ብአዴን በአማራ ሕዝብ ላይ ክህደት ፈጽሞ የጸረ አማራ ኃይሎች ትናንት የወያኔ፣ ዛሬ የኦህዴድ መጠቀሚያና አገልጋይ ሆኖ አማራውን ቢገድልና. ቢያስገድል - ይሁን ግድየለም። የተፈጠረበትን አላማን ማስፈጸም ድርጅታዊ ግዴታው ነው ብለህ መረዳት ትችላለህ። በዚህም ምክንያት ይህንን ጸረ አማራ የሆነውን ኃይል ለመታገል ነፍጥ መዘህ ጫካ ትገባለህ። ለነገደ አማራ ሕዝብ ህልውና ነፍጥ መዝዤ ጫካ የገባሁ ፋኖ ነኝ ብለህ እጅ ከሰጠህ አንተን እንደ አማራ ብቻ ሳይሆን እንደ ሰው ልጅ ሊያይህ የሚችል ምድራዊ ፍጡር ይኖር ይሆን??????? ፋኖ ነኝ ብለህ ለሕዝብህ መታመን አቅቶህ እጅህን ለጸረ አማራው ኦህዴድ/ብአዴን ከሰጠህ በሃላ በብልጽግና ታምኜ ስልጣንና
eyobabyssinia
Jan 291 min read


ለባልደረባው ብ/ጄ አሳምነው ጽጌ ያልታመነ - አፍቃሬ ወያኔ እና የወያኔን ህልውናን ጠባቂ ግለሰብ ለነገደ አማራ ሕዝብ ህልውና በቅንነት ታግሎና አታግሎ ነጻ ያወጣናል ብዬ እራሴን የማጃጅል ሰው አይደለሁም‼️‼️‼️
ለባልደረባው ብ/ጄ አሳምነው ጽጌ ያልታመነ - አፍቃሬ ወያኔ እና የወያኔን ህልውናን ጠባቂ ግለሰብ ለነገደ አማራ ሕዝብ ህልውና በቅንነት ታግሎና አታግሎ ነጻ ያወጣናል ብዬ እራሴን የማጃጅል ሰው አይደለሁም‼️‼️‼️ የብ/ጄ ተፈራ ማሞ ታማኝነት ለጸረ አማራዋ ህወሃት ነው እንጂ ለአማራ እና ለአማራ ፋኖ አይደለም- አይሆንምም‼️‼️‼️ ***ወንድወሰን ተክሉ*** 📌 የአፋብን ወታደራዊ አዛዥ ብ/ጄ ተፈራ ማሞ ማን ነው??? ጄኔራሉ ገና በአፍላ እድሜው በ 1975/76 ላይ በወቅቱ የነበረው ወጣት ደርግ፣ ኢሕአፓ፣ ኢዲዩ እና ወዘተ አይነት ድርጅቶችን ሲቀላቀል "እኔ በዚያን ግዜ የነበረቺውን ትሃትን (ወያኔን) ነው የምቀላቀለው ብዬ በ1975 ላይ ጠይቄ ነበር፣ ሆኖም ትንሽ ቆይ እድሜህ አልደረሰም ብለውኝ ለአንድ አመት ካቆዩኝ በሃላ በ1976ላይ ትሃትን ተ
eyobabyssinia
Jan 293 min read


ስለ አርበኛ #አስክንድር_ነጋ በጥቂቱ፡
ስለ አርበኛ #አስክንድር_ነጋ በጥቂቱ፡ በአማራ ፋኖ ትግል ብዙ የሚጯጯሁ ነገሮች ቢኖሩም በዚህ የጽናት ተምሳሌት በሆነው በታላቁ እስክንድር ነጋ ላይ ብዙ ሃሰቶች ሲናፈሱ በማየቴ በትግሉ አጋጣሚ በቅርበት የማውቀውን ለሃቅ ፈላጊ ህዝብ በጥቂቱ ለመጻፍ የእውነት አምላክ የቀሰቀሰኝ ይመስለኛል። ታጋይነት ፣ጀግንነት፡ምሁርነት ሰዎች የሚፈሩትን እውነት በመድፈር የሃሰተኞችን ግፊያ መቋቋም መቻል ነው። አርበኛ እስክንድር ነጋን ለዘመናት ከልጅነታችን ጀምረን በተለያዩ ሚዲያዎች በርቀት ከማውቀው በላይ በህይወት የትግል ጉዞ አጋጣሚ በአማራ ፋኖ ትግል ውስጥ ከሚደረገው ፈታኝ የትግል አጋጣሚ ደረጃየ ባይመጥነኝም ከተራ አባልነቴ አመራር ሆኜ ትግል እስከቀጠልኩበት አሁን ድረስ ከታላቁ እስክንድር ጋር የመሥራት አጋጣሚ ስለነበረኝ መሬት ላይ ተጨባጭ ማንነቱን ከማንኛውም መስ
eyobabyssinia
Jan 275 min read


Stop_Using_Wrong_Equivalence
#Stop_Using_Wrong_Equivalence ስለአፋብን የማታውቁትን እናውቃለን እያላችሁ በሕዝባችን ላይ ለመጫን የምታደርጉትን መጋጋጥ አቁሙ-!!!! *** ወንድወሰን ተክሉ*** 📌 " አፋብንን የማይቀበል ገደል ይግባ " ሸመልስ አበራ ጆሮ "አፋብን ሁሉም የፋኖ አመራሮች በተስማሙበት ምርጫ መሪዎቹን መርጦ እራሱን ያስተዋወቀ ድርጅት ነው" ሀብታሙ አያሌው ሁለቱ የሚዲያ ሰዎች ሀብታሙ እና ሽመልስ አዲሱን የአፋብንን ድርጅት ሕዝባችን ሳያላምጥ እንዲውጥ እጅግ በርትተው እየጎተጎቱ ነው። ሁለቱ ግለሰቦች አይደለም አፋብን አማራን ይታደጋል ብለው ማመን ይቅርና ሳጥናኤል ያድናል ብለው ማመን መብታቸው ነው። በግላቸው ሳጥናኤን ማምለክ መብታቸው ነው። እነሱ አምነው ያመለኩትን ሁሉ እውነተኛ አዳኝ ነው ብሎ ለመስበክ መቃጣት ግን ኃጢአትም ወንጀልም ነው። ሁለቱ
eyobabyssinia
Jan 263 min read


ታሪክን የኋሊት !
ታሪክን የኋሊት ! ------- #ኢትዮጵያ ከጥቂትቹ የጥቁር ሀገር ተሳታፊዎች አንዷ በሆነችበት የተመድ መስራች ጉባኤ የኢትዮጵያ ልዑካን በቢትወደድ መኮንን እንዳልካቸው እየተመራ በሳንፍራንሲስኮ እየመከረ ይገኛል-1937 ዓ.ም ➦የልዑካኑ አባላት ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ነበሩ። ◈ቢትወደድ መኮንን እንዳልካቸው፤ጠቅላይ ሚኒስትር እና የልዑካኑ መሪ፤ ◈ፀሃፊ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ፤የውጭ ጉዳይ ምክትል ሚኒስትር፤ ◈ዶክተር አምባዬ ወልደማርያም፤የፍትህ ሚኒስቴር ምክትል ሚኒስትር ◈ብላታ ኤፍሬም ተወልደመድህን፤በአሜሪካ የኢትዮጵያ ሚኒስትር/ጉዳይ ፈፃሚ፤ከቻርተሩ ፈራሚዎች አንዱ፤ ◈አቶ አማኑኤል አብርሃም፤የትምህርት ሚኒስትር ዳይሬክተር ጀነራል፤ ◈አቶ ምናሴ ለማ፤የፋይናስ ሚኒስቴር ዳይሬክተር ጀነራል ◈አቶ ጴጥሮስ ሣህሉ፤የልዑካኑ አባል ኢትዮ ሰገነት ሚዲያ !
eyobabyssinia
Dec 6, 20251 min read


ታሪክን የኋሊት !
ታሪክን የኋሊት ! -------------- ራስ አሉላ አባነጋ/እንግዳ፣ ንጉሥ ተክለ ኃይማኖትና ራስ ሚካኤል ራስ_አሉላ አባነጋ/እንግዳ:- እ.ኤ.አ. በ1887 በዶጋሊ ጦርነት ጣሊያንን ያሸነፉና በአድዋ ጦርነት የተሳተፉ የመረብ መላሽ (የአሁኗ ኤርትራ አካል) አስተዳዳሪ ነበሩ። የጎጃሙ ንጉሥ ተክለሃይማኖት፡- መጀመሪያ ላይ ከምኒልክ ጋር ፉክክር ውስጥ ገብተው የነበረ ቢሆንም በመጨረሻ ከእሳቸው ጋር በመተባበር ከጣሊያኖች ጋር ተዋግተዋል፡፡ የወሎው ራስ_ሚካኤል፡- ሙሀመድ አሊ ይባሉ የነበረ ሲሆን በኋላ ወደ ክርስትና ተለውጠው ይህን ስያሜ አግኝተዋል፡፡ በአድዋ ላይ ከፍተኛ የፈረስ እና የእግረኛ ጦር የሚያዝዙ መሪ ነበሩ። Ras Alula Abanega/Engada, King Tekle Haymanot and Ras Michael Ras Alula Abanega/Engida
eyobabyssinia
Dec 6, 20251 min read
ሰቆቃ ወ አጣዬ ክፍል ፩ እና ክፍል ፪
https://rumble.com/v72fjdo--november-302025.html
eyobabyssinia
Dec 1, 20251 min read


ጳጳስ ነኝ በሚለው ሰው የቀረበው የጄኖሳይድ ጥሪ ! -----
ጳጳስ ነኝ በሚለው ሰው የቀረበው የጄኖሳይድ ጥሪ ! ----- "በሬዎቻችንን ይወዳሉ፣ በጎቻችንን ይወዳሉ፣ እህላችንን ይወዳሉ፣ ከተሞቻችን ይወዳሉ፣ ሕዝባችንን ግን....'' ብለው አጨብጫቢው እንዲጨርስላቸው ትተውታል። ኢትዮ ሰገነት ሚዲያ ህዳር 18 ቀን 2018 ዓ/ም የዚህ ጳጳስ ነኝ ባይ ሰርጎ ገብ መለካዊ ንግግር መልዕክቱ ግልጽ ነው። ያው "ይጠሉናል" የሚል መልዕክት ነው። እኚህ ሰው ነገረ ሐይማኖቱም ላይ ያላቸውን ያልጠራ አቋም በንግግራቸው ላይ በገደምዳሜ አንስተውታል። ያንን ተተነው ከላይ ያለው ንግግራቸው በተለይ ክርስቲያን ላይ ጭፍጨፋው በየዙሩ ለሆነበት ጊዜ፣ ትልቅ የጥላቻ እና የጥቃት ጥሪ ነው። የሐይማኖት አባት ነኝ ፥ መነኩሴ ነኝ ከሚል ቀርቶ ከፖለቲከኛ እንኳን ቢሰማ በህግም በህሊናም የሚያስጠይቅ ነው። እንደሚታወቀው ከጄኖሳይድ ደረጃዎች አ
eyobabyssinia
Nov 30, 20251 min read


እጅ ለመስጠትም እጅ ለመቁረጥም ለሁለት ፕሮጀክት አንድ ሰው የተጠቀመው የዐብይ አገዛዝ !
እጅ ለመስጠትም እጅ ለመቁረጥም ለሁለት ፕሮጀክት አንድ ሰው የተጠቀመው የዐብይ አገዛዝ ! ---------- አጋልጥ ------- እጅግ ዘግናኝ ጭካኔ የተሞላባት የእጅ ቆረጣ ወንጀል አየን። የአገዛዙ ካድሬዎች አንገት እየተበጠሰ ሲጣል እንዳልቆየ በአሰቃቂ ሁኔታ የጅምላ ሞት የእለት ተእለት ተግባር በሆነበት አገር። አንገት በጥሰው እየጣሉ፥ የታዳጊ ወጣት ጡት እየቆረጡ፥ አይናችን እያየ ቪዲዮ እየቀረጹ ረሽነው ገድል ሲከቱ እና እየተዘባበቱ ሲሳለቁ የሚያሳዩን የአገዛዙን የመከላከያ ኃይል የሚደግፉ። ገና ሳምንት ያልሞላው የBBC የጥናት ሪፖርት እንዳጋለጠው ከ2600 በላይ ከ8 ዓመት ህጻን እስከ 70 አመት አዛውንት የመድፈር ወንጀል የፈጸመን የዐብይ አህመድን መካላከያ ደግፎ የቆመ እልፍ ቅጥረኛ ካድሬ ሲንጫጫ ይገርማል 🤔 እጅግ የሚደንቀው ይህ በጭ
eyobabyssinia
Nov 26, 20251 min read


ለሥር ነቀል ለውጥ ሕዝባዊ የክተት ጥሪ ሊታወጅ ይገባል!(ከአንድነት ለአማራ ኅልውና ትግል የተሰጠ መግለጫ)
አንድነት ለአማራ ኀልውና ትግል (አንድነት) የትግሉ ስልታዊና ስትራቴጂካዊ ድጋፍ ሰጭ ድርጅት ሆኖ በመስራት ላይ ይገኛል፡፡ በዋናነት የትግል ስትራቴጂካዊ ምልከታዎቻችን በሦስት አውድ በመቃኘት፣ ራስን የመከላከል ትግልን፣ ከተሞችን ማዕከል ያደረገ ህዝባዊ ንቅናቄን እና ስትራቴጂያዊ ጥምረቶችን ያቀፈ እንዲሆን በልዩ ትኩረት ድጋፋችን እንደቀጠለ ነው፡፡ በአሁኑ ሰዓት በኢትዮጵያ በተለያዩ የኀብረተሰብ ክፍሎች የተጀመረውን የከተማ ንቅናቄ ወደሙሉ ህዝባዊ ኃይል እንዲቀየር በተቀናጀ መልኩ የሀሳብ ድጋፎች በማድረግ ላይ የሚገኘው አንድነት፣ ለሥር ነቀል ለውጥ ሕዝባዊ የክተት ጥሪ ሊታወጅ ይገባል ብሎ ያምናል፡፡ ሀ) ጥቅል የሁኔታ ግምገማዎች የብልጽግናው አገዛዝ በሚከተለው የጦርነት ፖሊሲ የተነሳ፣ መቶ ሺሕዎችን የቀጠፉ ጦርነቶች አቅጣጫና ምክንያት እየቀያየሩ ቀጥለ
eyobabyssinia
Nov 26, 20254 min read
bottom of page