top of page
Eyob Abyssinia
All Posts


ኢትዮ ሰገነት ሚዲያን ለመደገፍ ከታች በተጠቀሰው ዌብሳይት ላይ በመግባት የወርሃዊ ክፍያ በመመዝገብ እንዲሁም Zelle Cash App ወይም PayPal በመጠቀም የምንችለውን ሁሉ ኃላፊነት እንወጣ !
ኢትዮ ሰገነት ሚዲያን ለመደገፍ ከታች በተጠቀሰው ዌብሳይት ላይ በመግባት የወርሃዊ ክፍያ በመመዝገብ እንዲሁም Zelle Cash App ወይም PayPal በመጠቀም የምንችለውን ሁሉ ኃላፊነት እንወጣ ! Website https://www.ethiosegenetmedia.com/ Zelle and CashApp +1 (571) 473-8778 PayPal bpomi94@gmail.com ኢትዮ ሰገነት ሚዲያ ፕሮግራሞች ከታች በተዘረዘሩት የዩቱብ ራምብል ቲክ ቶክ ፌስቡክ እንዲሁም ቴሌግራም ማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ይገኛሉ። Youtube https://youtube.com/@ethioaddismedia-i4w?si=dwQn_MkmWUy8dvTn Rumble https://rumble.com/user/EthioSegenetMedia Tik Tok https://www.tiktok.com/@ethiosegenetme
eyobabyssinia
Dec 7, 20251 min read


ታሪክን የኋሊት !
ታሪክን የኋሊት ! ------- #ኢትዮጵያ ከጥቂትቹ የጥቁር ሀገር ተሳታፊዎች አንዷ በሆነችበት የተመድ መስራች ጉባኤ የኢትዮጵያ ልዑካን በቢትወደድ መኮንን እንዳልካቸው እየተመራ በሳንፍራንሲስኮ እየመከረ ይገኛል-1937 ዓ.ም ➦የልዑካኑ አባላት ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ነበሩ። ◈ቢትወደድ መኮንን እንዳልካቸው፤ጠቅላይ ሚኒስትር እና የልዑካኑ መሪ፤ ◈ፀሃፊ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ፤የውጭ ጉዳይ ምክትል ሚኒስትር፤ ◈ዶክተር አምባዬ ወልደማርያም፤የፍትህ ሚኒስቴር ምክትል ሚኒስትር ◈ብላታ ኤፍሬም ተወልደመድህን፤በአሜሪካ የኢትዮጵያ ሚኒስትር/ጉዳይ ፈፃሚ፤ከቻርተሩ ፈራሚዎች አንዱ፤ ◈አቶ አማኑኤል አብርሃም፤የትምህርት ሚኒስትር ዳይሬክተር ጀነራል፤ ◈አቶ ምናሴ ለማ፤የፋይናስ ሚኒስቴር ዳይሬክተር ጀነራል ◈አቶ ጴጥሮስ ሣህሉ፤የልዑካኑ አባል ኢትዮ ሰገነት ሚዲያ !
eyobabyssinia
Dec 6, 20251 min read


ታሪክን የኋሊት !
ታሪክን የኋሊት ! -------------- ራስ አሉላ አባነጋ/እንግዳ፣ ንጉሥ ተክለ ኃይማኖትና ራስ ሚካኤል ራስ_አሉላ አባነጋ/እንግዳ:- እ.ኤ.አ. በ1887 በዶጋሊ ጦርነት ጣሊያንን ያሸነፉና በአድዋ ጦርነት የተሳተፉ የመረብ መላሽ (የአሁኗ ኤርትራ አካል) አስተዳዳሪ ነበሩ። የጎጃሙ ንጉሥ ተክለሃይማኖት፡- መጀመሪያ ላይ ከምኒልክ ጋር ፉክክር ውስጥ ገብተው የነበረ ቢሆንም በመጨረሻ ከእሳቸው ጋር በመተባበር ከጣሊያኖች ጋር ተዋግተዋል፡፡ የወሎው ራስ_ሚካኤል፡- ሙሀመድ አሊ ይባሉ የነበረ ሲሆን በኋላ ወደ ክርስትና ተለውጠው ይህን ስያሜ አግኝተዋል፡፡ በአድዋ ላይ ከፍተኛ የፈረስ እና የእግረኛ ጦር የሚያዝዙ መሪ ነበሩ። Ras Alula Abanega/Engada, King Tekle Haymanot and Ras Michael Ras Alula Abanega/Engida
eyobabyssinia
Dec 6, 20251 min read
ሰቆቃ ወ አጣዬ ክፍል ፩ እና ክፍል ፪
https://rumble.com/v72fjdo--november-302025.html
eyobabyssinia
Dec 1, 20251 min read


ጳጳስ ነኝ በሚለው ሰው የቀረበው የጄኖሳይድ ጥሪ ! -----
ጳጳስ ነኝ በሚለው ሰው የቀረበው የጄኖሳይድ ጥሪ ! ----- "በሬዎቻችንን ይወዳሉ፣ በጎቻችንን ይወዳሉ፣ እህላችንን ይወዳሉ፣ ከተሞቻችን ይወዳሉ፣ ሕዝባችንን ግን....'' ብለው አጨብጫቢው እንዲጨርስላቸው ትተውታል። ኢትዮ ሰገነት ሚዲያ ህዳር 18 ቀን 2018 ዓ/ም የዚህ ጳጳስ ነኝ ባይ ሰርጎ ገብ መለካዊ ንግግር መልዕክቱ ግልጽ ነው። ያው "ይጠሉናል" የሚል መልዕክት ነው። እኚህ ሰው ነገረ ሐይማኖቱም ላይ ያላቸውን ያልጠራ አቋም በንግግራቸው ላይ በገደምዳሜ አንስተውታል። ያንን ተተነው ከላይ ያለው ንግግራቸው በተለይ ክርስቲያን ላይ ጭፍጨፋው በየዙሩ ለሆነበት ጊዜ፣ ትልቅ የጥላቻ እና የጥቃት ጥሪ ነው። የሐይማኖት አባት ነኝ ፥ መነኩሴ ነኝ ከሚል ቀርቶ ከፖለቲከኛ እንኳን ቢሰማ በህግም በህሊናም የሚያስጠይቅ ነው። እንደሚታወቀው ከጄኖሳይድ ደረጃዎች አ
eyobabyssinia
Nov 30, 20251 min read


እጅ ለመስጠትም እጅ ለመቁረጥም ለሁለት ፕሮጀክት አንድ ሰው የተጠቀመው የዐብይ አገዛዝ !
እጅ ለመስጠትም እጅ ለመቁረጥም ለሁለት ፕሮጀክት አንድ ሰው የተጠቀመው የዐብይ አገዛዝ ! ---------- አጋልጥ ------- እጅግ ዘግናኝ ጭካኔ የተሞላባት የእጅ ቆረጣ ወንጀል አየን። የአገዛዙ ካድሬዎች አንገት እየተበጠሰ ሲጣል እንዳልቆየ በአሰቃቂ ሁኔታ የጅምላ ሞት የእለት ተእለት ተግባር በሆነበት አገር። አንገት በጥሰው እየጣሉ፥ የታዳጊ ወጣት ጡት እየቆረጡ፥ አይናችን እያየ ቪዲዮ እየቀረጹ ረሽነው ገድል ሲከቱ እና እየተዘባበቱ ሲሳለቁ የሚያሳዩን የአገዛዙን የመከላከያ ኃይል የሚደግፉ። ገና ሳምንት ያልሞላው የBBC የጥናት ሪፖርት እንዳጋለጠው ከ2600 በላይ ከ8 ዓመት ህጻን እስከ 70 አመት አዛውንት የመድፈር ወንጀል የፈጸመን የዐብይ አህመድን መካላከያ ደግፎ የቆመ እልፍ ቅጥረኛ ካድሬ ሲንጫጫ ይገርማል 🤔 እጅግ የሚደንቀው ይህ በጭ
eyobabyssinia
Nov 26, 20251 min read


ለሥር ነቀል ለውጥ ሕዝባዊ የክተት ጥሪ ሊታወጅ ይገባል!(ከአንድነት ለአማራ ኅልውና ትግል የተሰጠ መግለጫ)
አንድነት ለአማራ ኀልውና ትግል (አንድነት) የትግሉ ስልታዊና ስትራቴጂካዊ ድጋፍ ሰጭ ድርጅት ሆኖ በመስራት ላይ ይገኛል፡፡ በዋናነት የትግል ስትራቴጂካዊ ምልከታዎቻችን በሦስት አውድ በመቃኘት፣ ራስን የመከላከል ትግልን፣ ከተሞችን ማዕከል ያደረገ ህዝባዊ ንቅናቄን እና ስትራቴጂያዊ ጥምረቶችን ያቀፈ እንዲሆን በልዩ ትኩረት ድጋፋችን እንደቀጠለ ነው፡፡ በአሁኑ ሰዓት በኢትዮጵያ በተለያዩ የኀብረተሰብ ክፍሎች የተጀመረውን የከተማ ንቅናቄ ወደሙሉ ህዝባዊ ኃይል እንዲቀየር በተቀናጀ መልኩ የሀሳብ ድጋፎች በማድረግ ላይ የሚገኘው አንድነት፣ ለሥር ነቀል ለውጥ ሕዝባዊ የክተት ጥሪ ሊታወጅ ይገባል ብሎ ያምናል፡፡ ሀ) ጥቅል የሁኔታ ግምገማዎች የብልጽግናው አገዛዝ በሚከተለው የጦርነት ፖሊሲ የተነሳ፣ መቶ ሺሕዎችን የቀጠፉ ጦርነቶች አቅጣጫና ምክንያት እየቀያየሩ ቀጥለ
eyobabyssinia
Nov 26, 20254 min read
"ሊሰልብ የመጣ ጋ*ላ:አባባ ቢሉት:አይምርም"
"ሊሰልብ የመጣ ጋ*ላ:አባባ ቢሉት:አይምርም" የፋሽስት ጣልያ ወረራ ከተፋለሙ አርበኞች: 94% አማሮች ሲሆኑ: ካለቁት አንድ ሚሊ 90% በላይ አማራ ነበር:: የጋ*ላ አርበኛ ከ 2% ያነሰ: ትግሬ ባንዳ ብቻ ነበር:: የዚያን ጌታ ጋ*ላና ወያኔ ባለውለታቸውን ደጉን ያልጠረጠረ አማራ: ለዘር ፍጅት በመዳረግ: ተርብ ቀስቅሰዋል!! የአማራው ፋኖ ትግል: 28 ጥንታዊ ኢትዮጵያን ነገድ ፈጅቶ በርስታቸው የተንሰራፋ ወራሪ ጋ*ላና ግብር-አበሮችን በወግ አንበርክኮ: ፍትህ ማስፈን ነው:: የ 8 ሚሊ አማራ ደም: ሲመልስ: 10 ሚሊ በላይ ተፈናቃይ አማራ እንባ ሲታበስ!! ግፍ ያልተጸየፈው በተለይ ፊደል ቆጠር አማራ: ማቅ ለብሶ አፈር ነስንሶ ንስሃ ገብቶ ትግሉን ይቀላቀል: አለያ አደብ ይግዛ!! "እርስት: በሺ አመቱ ለባለቤቱ" ብሎ አገሩን: ከወራሪ ነጻ የ
eyobabyssinia
Nov 24, 20251 min read


የ“60ዎቹ” ግድያ እና ታሪካዊው ደብዳቤ !
የ“60ዎቹ” ግድያ እና ታሪካዊው ደብዳቤ ! ————— መስከረም 2/1967 የደርግ የመጀመሪያው አዋጅ “ያለ ምንም ደም” በሚል ማርሽ ታጅቦ ቢታወጅም በህዝቡ ውስጥ ፍርሃት የለቀቀው በዚያው ቅጽበት ነው፡፡ አዋጁ በአንድ በኩል ዘውዳዊ ስርወ-መንግሥት ማብቃቱን ይገልጻል፡፡ በሌላ በኩል የአዋጁ ስምንተኛ አንቀጽ “ይህ አዋጅ እስከጸናበት ጊዜ ድረስ ኢትዮጵያ ትቅደም የሚለውን ዓላማ በመቃወም አድማ ማድረግ፣ ስራ ማቆም፣ ሰላማዊ ሰልፍና ስብሰባ ማድረግ፣ በጠቅላላው የህዝብን ጸጥታ እና ሰላም የሚነሳ ተግባር መፈጸም ክልክል ነው” በማለት በህዝቡ ሰብዓዊና ዲሞክራሲያዊ መብቶች ላይ እቀባ ጥሏል፡፡ ቢሆንም በመነሻው ላይ የህዝብ ድጋፍ ያገኘው ወታደራዊ መንግሥት የህዝቡ ተቃራኒ ሆኖ ወደ ጭፍጨፋ ያመራል የሚል ግምት አልነበረም፡፡ መስከረም ሲብት በአዋጁ የተነገ
eyobabyssinia
Nov 23, 20253 min read
![[ከ335 ዓመታት በፊት]
———-
ጀርመናዊውን የ17ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ኦርየንታሊስትና የቋንቋ ሊቅ ህዮብ ሉዶልፍን ያውቁታል?](https://static.wixstatic.com/media/bd585d_a346bc47c5c54b3bbb700c2682430599~mv2.jpg/v1/fill/w_293,h_250,fp_0.50_0.50,q_30,blur_30,enc_avif,quality_auto/bd585d_a346bc47c5c54b3bbb700c2682430599~mv2.webp)
![[ከ335 ዓመታት በፊት]
———-
ጀርመናዊውን የ17ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ኦርየንታሊስትና የቋንቋ ሊቅ ህዮብ ሉዶልፍን ያውቁታል?](https://static.wixstatic.com/media/bd585d_a346bc47c5c54b3bbb700c2682430599~mv2.jpg/v1/fill/w_400,h_341,fp_0.50_0.50,q_90,enc_avif,quality_auto/bd585d_a346bc47c5c54b3bbb700c2682430599~mv2.webp)
[ከ335 ዓመታት በፊት] ———- ጀርመናዊውን የ17ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ኦርየንታሊስትና የቋንቋ ሊቅ ህዮብ ሉዶልፍን ያውቁታል?
[ከ335 ዓመታት በፊት] ———- ጀርመናዊውን የ17ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ኦርየንታሊስትና የቋንቋ ሊቅ ህዮብ ሉዶልፍን ያውቁታል? በግእዝ ቋንቋ ጥናትና የኢትዮጵያ ታሪክ እንደ "Historia Aethiopica" ያሉ ብዙ መጻሕፍትን ጽፈዋል። በኢትዮጵያ ቋንቋ ጥናት ውስጥ ያበረከተው አስተዋጽኦና ፈር ቀዳጅ ስራዎቹ ለየኢትዮጵያ ታሪካዊ፣ ባህላዊ፣ የቋንቋ እና ሃይማኖታዊ የምርምር ስራዎች ጉልህ አስተዋጽኦ ነበራቸው። ሩዶልፉ በመጽሀፉ ስለኢትዮጵያ ብዙ ጉዳዮችን አንስቷል ለምሳሌ በ17ኛው ክፍለ ዘመን ስለነበሩ የተለያዩ አውራጃዎችና ግዛቶት በስም ጠቅሶ አስረድቷል። Ludolf based much of his history on a previous work by BaltazarTellez, but he also relied heavily on his Ethiopian friend አባ
eyobabyssinia
Nov 23, 20251 min read


አረመኔ ጋ*ላን እንፍራ?
አረመኔ ጋ*ላን እንፍራ? ጋ*ላ ጨካኝ አረመኔ: በደቦ ንጹሃን የሚገድል: ግን የሞተን እንኳ አማራ የሚፈራ ቡከን! ያማራ ደም ጠጭነቱ: አንዳማራ ሊጀግን ነው። ታድያ: 1) በ*ጋላ የሚረሸነውን: የሚታረድን ያልታጠቀ: "አማራ" እንደማለት: "ሰዎች" ማለቱ: ጋ*ላ ተፈርቶ አደለምን? አማራን ባዋጅ የሚገድል: ጋ*ላ መሆኑ እየታወቀ "በታጣቂ" መባሉ: የጋ*ላ ፍራቻ አደለም? ጋ*ላን: "ወራሪ አረመኔ" ብሎ: በጽሁፍ ባንደበት አፈር ማስጋጥ በተገባ!! አዳሜ ግን ይህን አውቆ: ጋ*ላን ፈርቶ "ኦሮምያ" ማለቱ: የሞት ሞት ነው 'ኦሮምያ' የሚለው ቃል: ከወያኔ ትግሬ በጟላ የመጣ አደል? እንዴት ነፍስ ያለው ጥንታዊ ኢትዮጵያዊ: ጋ*ላ የወረረውን እርስቱን "ኦሮምያ"ሲሉ: ወግድ አይልም? ስለፈራ አደል በወራሪ ስም መጥራቱ? ፊደል-ቆጠሩ: በብዙ መድረክ: የሚጽፍና የ
eyobabyssinia
Nov 22, 20251 min read


በህዝብ የተገነባ ሚዲያን ተጠቅሞ የግል ፍላጎትን ማሳካት አይቻልም!!! ከአንድነት ለአማራ ህልውና ትግል (አንድነት) የተሰጠ የአቋም መግለጫ
በህዝብ የተገነባ ሚዲያን ተጠቅሞ የግል ፍላጎትን ማሳካት አይቻልም!!! ከአንድነት ለአማራ ህልውና ትግል (አንድነት) የተሰጠ የአቋም መግለጫ በዘመናት በተፈበረከ የሃሰት ትርክትና ዘመን ወለድ ጥላቻ እየተገደለ:እየተሳደደ እና ሃብት ንብረቱ እየወደመ መከራና ስቆቃ የበዛበት የአማራ ህዝብ ደምና አጥንቱን ገብሮ ባቆማት ሃገሩ ላይ በህይወት መኖር ተከልክሎ እንደ ሰው ቀርቶ እንደ እንስሳት እንኳን መኖር ተነፍጎ ከግማሽ ክፍለ ዘመን በላይ ችሎ ለመቆየት ቢሞክርም ጊዜ ወደ ወንበር ያመጣቸው ጠላቶቹ ይባስ ብለው ደጁ ድረስ ሄደው ሊያጠፋት ጠብመንጃ ሲያነሱ በአልሞት ባይ ተጋዳይነት ራሱን ወደ መከላከል የህልውና ጦርነት ከገባ ሁለት አመታትን ተሻገረ። ይህን የወገናችንን መከራ ቆመን አናይም ያሉና ከአማራ አብራክ የወጡ በተለያየ የአለም ክፍል የሚገኙ የዲያ
eyobabyssinia
Oct 18, 20253 min read


በህዝብ የተገነባ ሚዲያን ተጠቅሞ የግል ፍላጎትን ማሳካት አይቻልም!!! ከአንድነት ለአማራ ህልውና ትግል (አንድነት) የተሰጠ የአቋም መግለጫ
https://youtu.be/c7S_TLhojrQ?si=44kal_r492CefC_D
eyobabyssinia
Oct 18, 20251 min read
bottom of page